በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ የቀበሌ አስተዳዳሪዎች ለእርዳታ የተላከውን እህል ለማዳበርያ ክፍያ እየሸጡት ነው ሲሉ የአከባቢው ነዋሪዎች ይከሳሉ


በትግራይ ክልል በራያ አላማጣ ወረዳ የገጠር ቀበሌ አስተዳዳሪዎች ለእርዳታ የተላከውን እህል ለማዳበርያ ክፍያ እንዲውል በጨረታ እየሸጡት ነው ሲሉ ያከባቢው ነዋሪዎች ይከሳሉ። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ገብረእግዝአብሔር ወልደገብርኤል የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ በበኩላቸው መረጃው እንደደረሳቸው ገልፀው፤የገጠር አስተዳዳሪዎችን ጠይቀው ድርጊቱ አለመፈፀማቸውን እንደነገርዋቸው ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG