በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምዕራብ አፍሪቃ አገሮች የኢቦላ ወረርሽኝ ዳግም ቢከሰት የመከላከል አቅማቸው እንደተሻለ የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪቃ ዲሬክተር አስታወቁ


​​ዲሬክተሩ ማትሺዲሶ ሞዊቲ በተለይ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፤ የ2014ቱ ኢቦላ ወረርሽኝ ዋነኛ ተጠቂዎች፥ ላይቤሪያ፥ ሴራሊዮንና ጊኒ በበሽታዎች ክትትል፥ የላቦራቶር ምርመራ እና የጤና ክብካቤ አገልግሎት አቅማቸውን በወጉ በማጎልበታቸው ለመሰል ድንገተኛ ሁኔታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠት በሚያስችል ደረጃ ላይ ናቸው።

XS
SM
MD
LG