በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ700 በላይ ፍልሰተኞች ሜዲትሬንያንን ለማቋረጥ ሲሞከሩ መስጠማቸው ተነገረ


ከ700 በላይ ፍልሰተኞች ሜዲትሬንያንን ለማቋረጥ ሲሞከሩ መስጠማቸው ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:43 0:00

በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ከሞት የተረፉ ፍልሰተኞችን የጫነው የኢጣልያ ባሕር ኃይል መርከብ፣ ትናንት እሑድ ነው ረጅዮ ባላብርያ ወደብ ላይ የደረሰው። የሜዲትሬንያንን ባሕር ለማቋረጥ ሲሞክሩ ሕይወታቸውን ያጡ የ45 ሰዎች አስከሬንም አብሮ ተጭኗል። ከሞት የተረፉትና ብዙዎቹ ነጭ የለበሱት ፍልሰተኞች ከመርከቧ ሲወርዱ፣ የአስቸኳይ ጊዜ ሠራተኞች ተቀብለዋቸዋል።

XS
SM
MD
LG