በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ልጆቻችን በሙሉ እስኪመለሱ እንቅልፍ አይወስደንም" - የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ሲራጅ ፈዴሳ


"ልጆቻችን በሙሉ እስኪመለሱ እንቅልፍ አይወስደንም" - የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ሲራጅ ፈዴሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ታፍነው የተወሰዱ ህፃናት ሙሉ በሙሉ የሚመለሱበን ሆኔታ የገመገመ የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን ባለስልጣናት ስብሰባ በጋምቤላ ከተማ ከካሂዷል። "ልጆቻችን በሙሉ እስኪመለሱ እንቅልፍ አይወስደንም" ሲሉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ሲራጅ ፈዴሳ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG