በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከፓሪስ ወደ ካይሮ ያመራ የነበረ የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ተከሰከሰ


ከፓሪስ ወደ ካይሮ ያመራ የነበረ የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ተከሰከሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:40 0:00

ስድሳ ስድስት ሰዎች ይዞ ከፓሪስ ወደ ካይሮ በመብረር ላይ የነበረው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን የተከሰከሰው ኬቴክኒካዊ ብልሽት ይልቅ በሽብርተኝ ጥቃት ይመስላል ሲሉ የግብፅ የአቪየሺን ሚኒስትር ተናገሩ። አራት ሰዓት በሚወስደው በረራ ዛሬ ሓሙስ ግብፅ አየር ክልል እንደገባ ከበረራ መቆጣጠሪያ ራዳር የተሰወረውን አውሮፕላን ስብርባሪ ለማግኘት በሜዲቴራኒያን ባህር ፍለጋ ቀጥሏል።

XS
SM
MD
LG