የዓለም አቀፉ ፍልሰት ድርጅት ታንዛኒያ 74 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ ሃገራቸዉ የሚመለሱበትን መንገድ እንዲያመቻች ጠየቀ
ታንዛኒያ 74 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ ሃገራቸዉ የሚመለሱበትን መንገድ እንዲያመቻች የዓለም አቀፉ ፍልሰት ድርጅት (IOM) ጠየቀ። ፍለሰተኞቹ በታንዛኒያ ዉስጥ በህገ-ወጥ መንገድ በመግባት ተይዘዉ የእሥር ጊዜያቸዉን ከጨረሱ በኋላ ከሶስት ሳምንት በፊት ወደ ኬንያ ድምበር ሊሻገሩ የነበሩ ናቸዉ። የኬንያ መንግስት በጊዜዉ ፍልሰተኞቹ መመለስ ያለባቸዉ ወደ ትዉልድ ሃገራቸዉ ኢትዮጵያ እንጂ ወደ ኬንያ አይደለም ሲል ኢትዮጵያዉያኑ ወደ ድምበሩ እንዳይገቡ ፍቃድ ከልክሏቸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም