በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አስራ አንድ ህጻናት በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ እስር ቤት እንደሞቱ አምነስቲ ኢንተርናሺናል ገለጸ


አስራ አንድ ህጻናት በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ እስር ቤት እንደሞቱ አምነስቲ ኢንተርናሺናል ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:50 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ናይጄሪያ ውስጥ ተጠርጣሪ የጽንፈኛ እስላማዊው ቦኮ ሃራም አባላት በሚታሰሩበት ወታደራዊ የእስር ማዕከል በከበደ ጉስቁልና የነበሩ ቁጥራቸው ውደ አስራ ሁለት የሚጠጋ ልጆች፣ ህጻናትም ጭምር በዚህ የአውሮፓውያን ዓመት መሞታቸውን አምነስቲ ኢንተርናሺናል አስታወቀ። ለሰብአዊ መብቶች ከበሬታ ተሙጋቹ ድርጅት ናይጄሪያን በተደጋጋሚ ሲከሳት ቆይቷል። የናይጄሪያ መንግስት በበኩሉ ክሶቹን ያስተባብላል። ቦኮ ሃራምን በስኬት ድል እየመታሁ ነኝ ይላል።

XS
SM
MD
LG