በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴይትስ የባህልና ቴክኖሎጂ ማእከል በአዲስ አበባ


የዩናይትድ ስቴይትስ የባህልና ቴክኖሎጂ ማእከል በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴይትስ ኤምባሲ ያሰራው የባህልና የፈጠራ ማዕከል በዛሬው እለት ተመርቆ ከፈተ። ማዕከሉ በጆን ሲ ሮቢንሰን  (Col. John C. Robinson) ስም ነው የሚጠራው። ኮረኔል ሮቢንሰን በጣልያን ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ ጦር አየሮችን የሚያበር የነበረ ታዋቂ አውሮፕላን አብራሪ ነበር።

XS
SM
MD
LG