በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኡጋንዳ መንግሥት ተቃዋሚውን ፓርቲ የሚዘግቡ ጋዜጠኞች ፈቃዳቸውን ይነጠቃሉ የሚል ማስጠንቀቂያ ሰጠ


የኡጋንዳ መንግሥት ተቃዋሚውን ፓርቲ የሚዘግቡ ጋዜጠኞች ፈቃዳቸውን ይነጠቃሉ የሚል ማስጠንቀቂያ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

የኡጋንዳ መንግሥት በሰጠው ማስጠንቀቂያ፣ የተቃዋሚውን ኤፍ ዲ ሲ ፓርቲ (#FDC Party) እንቅስቃሴ የሚዘግቡ ጋዜጠኞች ፈቃዳቸውን ይነጠቃሉ፣ ሊታሰሩም ይችላሉ ብሏል። ፕሬዚደንት ዮዌሪ ሙሴቪኒ ለ5ኛ ጊዜ አሸናፊ የሆኑበት እ.አ.አ. የየካቲት 18ቱ ፕሬዚደንታዊ ምልጫ ከተካሄደ ወዲህ፣ ኡጋንዳ ውስጥ ውጥረት እንደሰፈነ ነው።

XS
SM
MD
LG