በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሙሩሌ ጎሣ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ጥቃት የፈጸሙት በመንግሥት ድክመት ነው ሲል መኢአድ ከሰሰ


የሙሩሌ ጎሣ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ጥቃት የፈጸሙት በመንግሥት ድክመት ነው ሲል መኢአድ ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:02 0:00

ከደቡብ ሱዳን የመጡ የሙሩሌ ጎሣ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ጥቃት የፈጸሙት በመንግሥት ድክመት ነው ሲል የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ መኢአድ ከሷል። ፓርቲው ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ፥ መንግሥት ለዜጎቹ ተገቢውን ጥበቃ አላደረገም ብሏል። የመንግሥት ባለሥልጣናት ሰሞኑን በሰጧቸውአስተያየቶች እንደዚህ ዓይነቶቹን ወቀሳዎች ሲያስተባብሉና ተጨባጩን ሁኔታ እንደማያንፀባርቁ ሲገልጹ ቆይተዋል።

XS
SM
MD
LG