በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድሬደዋ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ሦስት ሰዎች ሞቱ


ድሬደዋ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ሦስት ሰዎች ሞቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በድሬደዋ ከተማ እና በአጎራባች ምስራቅ ሐረርጌ ከተሞች በትናንትናው ዕለት የዘነበው ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ሦስት ሰዎች ሞቱ፣ አንድ ሰው ቆሰለ። አንድ ባጃጅ እና ዩዲ መኪናም በጎርፉ ተወስዷል፡፡ ሳቢያን እየተባለ በሚጠራው ሰፈር የተገንባ ትልቅ ድልድይም ለሁለት ተከፍሏል። ጽዮን ግርማ የድሬደዋ ከተማ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ በየነን አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች።

XS
SM
MD
LG