በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አርሶ-አደሮች ድርቁን ለመቋቋም አቅማቸውን ማዳበር እንዳለባቸው የዩናትድ ስቴትስ ከፍተኛ ዲፕሎማት


አርሶ-አደሮች ድርቁን ለመቋቋም አቅማቸውን ማዳበር እንዳለባቸው የዩናትድ ስቴትስ ከፍተኛ ዲፕሎማት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:32 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በድርቅ ጊዜም ቢሆን ችግሩን የሚያሳልፈው የመቋቋም አቅሙን በማዳበር እንደሆነ የገለጹት የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ዲፕሎማት ይህን ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል። በአዲስ አበባው ኤምበሲ የዩናይትድ ስቴትስ ተልዕኮ ምክትል አላፊ ፒተር ቭሩማን እንደገለጹት አማራጩን ማስፋት አስፈላጊ ነው። በዚህ ፕሮዤ አርሶ-አደሮችም የተሻለ ተስፋ እንደሚታያቸውም ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG