በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ አርብቶ አደሮች ማኅበር የ2016 የኢክዌተር ሽልማት አሸናፊ ሆነ


የኦሮሚያ አርብቶ አደሮች ማኅበር የ2016 የኢክዌተር ሽልማት አሸናፊ ሆነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) የኦሮሞ አርብቶ አደሮች ማኅበርን ለአካባቢ ጥበቃና ለኢኮኖሚ ዕድገት አስተዋጽኦ አበርክታችኋል በማለት በስሙ (EQUATOR AWARD) የተሰኘዉን ሽልማት በናይሮቢ ሸለማቸዉ። UNDPን ወክለዉ ሽልማቱን ለማህበሩ መሪ ያበረከቱት ማይክል ባሊማ ማኅበሩ ቀጣይነት ላለዉ ዕድገትና ለአካባቢ ጥበቃ ያበረከተዉን አስተዋጽኦ አድንቀዋል።

XS
SM
MD
LG