በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለሰር ቦብ ጌልዶፍ የክብር ዶክትሬት ሰጠ


መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለሰር ቦብ ጌልዶፍ የክብር ዶክትሬት ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:24 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ለሰር ቦብ ጌልዶፍ የክብር ዶክትሬት መስጠቱን የሚገልፅ ስነ ስርዓት ትናንት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ተከናውኗል። የኢትዮጵያ ህዝብ ከ31 ዓመታት በፊት ባጋጣመው ከባድ ድርቅና ረሃብ ከህዝቡ ጎን በመቆም ከታደግዋቸው ምግባረ ሰናይ ሰዎች አንዱ ሰር ቦብ ጌልዶፍ እንደሆነ ይታወቃል።

XS
SM
MD
LG