በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ መርጃ ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያ መብት የገንዘብ አስተዋጽዖ መርሐ-ግብር አካሄደ


በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ መርጃ ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያ መብት የገንዘብ አስተዋጽዖ መርሐ-ግብር አካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሜሪላንዷ ሲልቨር ስፕሪንግ ከተማ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል የነበረውን ፕሮግራም ከጎሎባል አላያንስ (Global Alliance)ጋር በመሆን ያዘጋጁት፣ የዲሲ ግብረ-ኃይል፣ እንዲሁም በዓለማቀፍ ደረጃ በድረ-ገጽ አማካኝነት የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንና ሬዲዮ ኢሳት (ESAT) በጋራ በመሆን ነው።

XS
SM
MD
LG