በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዉሮፓና አፍሪቃ አሸባሪነትን በጋራ መዋጋት እንዳለባቸዉ ተነገረ


አዉሮፓና አፍሪቃ አሸባሪነትን በጋራ መዋጋት እንዳለባቸዉ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአውሮፓ ሃገሮች በግልም ሆነ በጋራ ከአፍሪካ ሃገሮች ጋር በመሆን የአሸባሪነትን አደጋ ለመዋጋት በቂ ስራ እንዳልሰሩ ተነገረ። ​​ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ በተከፈት የሚዩኒክ የጸጥታ ጉባኤ ላይ አውሮፓውያን ከአፍሪካ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ከመሰረቱ መለወጥ እንዳለባቸውም ተጠቁሟል። ​​የአሸባሪነትን ስጋትና አደጋ ሁለቱም ወገኖች በአንድነት ሊገመግሙና ሊረዱት እንደሚገባም ተገልፆአል።

XS
SM
MD
LG