በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቦኮ ሐራም ለአጥፍቶ ጠፊነት የሚጠቀምባቸው ልጆች ቁጥር እየጨመረ እንደሄደ የህጽናት መርጃ ድርጅት ገለጸ


ቦኮ ሐራም ለአጥፍቶ ጠፊነት የሚጠቀምባቸው ልጆች ቁጥር እየጨመረ እንደሄደ የህጽናት መርጃ ድርጅት ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የተባበሩት መንግሥታት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ (UNICEF)የናይጀርያው ጽንፋኛ የአማጽያን ቡድን ለአጥፍቶ ጠፊነት የሚጠቀምባቸው ልጆች ቁጥር እየጨመረ እንደሄደ ገልጿል። ቡድኑ ለማጥቃት ተግባር ከሚጠቀሙባቸው ልጆች 75 ከመቶዎቹ ሴቶች እንዳሆኑ ዩኒሴፍ ጠቁሟል።

XS
SM
MD
LG