በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የያዘቻቸው ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች የት ናቸው?


ኢትዮጵያ የያዘቻቸው ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች የት ናቸው?
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሁለት ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በኢትዮጵያ ተይዘው እንደሚገኙና እስከአሁንም ክሥ እንዳልተመሠረተባቸው የዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ሌስሊ ሌፍኮ አስታውቀዋል

XS
SM
MD
LG