በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመጣጣኝ ውክልና የምርጫ ስርአት ብቻ ዲሞክራሲን ያጠናክራል ማለት አይቻልም ይላሉ አንድ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር


ተመጣጣኝ ውክልና የምርጫ ስርአት ብቻ ዲሞክራሲን ያጠናክራል ማለት አይቻልም ይላሉ አንድ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

በየምርጫ ክልሉ አንደኛ ሆኖ ያጠናቀቀ ፓርቲ ብቻ ፓርላማ የሚገባበት የኢትዮጵያ የአብላጫ ድምጽ ስርአት በተመጣጣኝ የውክልና ስርአት መተካት እንዳለበት አንዳንድ ተቃዋሚዎች ያምናሉ። የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ግን የአብለጫ ድምጽም ሆነ የተመጣጣኝ ውክልና የምርጫ ስርአቶች የየራሳቸው አሉታዊና አዎንታዊ ጎን እንዳልቸው አስረድተዋል።

XS
SM
MD
LG