በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዊልያም ሩቶ በአይ ሲ ሲ የተሰጠው ብይን ከቀረበብኝ ክስ ነፃ መሆኔን የሚያረጋግጥ ነው ብለዋል


ዊልያም ሩቶ በአይ ሲ ሲ የተሰጠው ብይን ከቀረበብኝ ክስ ነፃ መሆኔን የሚያረጋግጥ ነው ብለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት በኬንያ እ .አ. አ. በ 2007 - 2008 ዓ.ም. የተካሄደውን ምርጫ ተከትሎ በተቀሰቀሰው ሁከት ምክትል ፕሬዘዳንቱ ዊልያም ሩቶ እና የአንድ ያካባቢው ራዲዮ ጣቢያ ዲሬክተር፥ እጃቸው አለበት ተብሎ የቀረበባቸውን ክስ በዚህ ሣምንት ውድቅ አድርጓል።

XS
SM
MD
LG