በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአይ ሲ ሲ ውሳኔ የቀጣዩን የኬኒያ ምርጫ አቅጣጫ ያመለክታል


የአይ ሲ ሲ ውሳኔ የቀጣዩን የኬኒያ ምርጫ አቅጣጫ ያመለክታል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአለም አቀፍ ውንጀል ፍርድ ቤት አይ ሲ ሲ (ICC) በኬንያ ምክትል ፕሬዚደንት እና በአንድ የሀገር ውስጥ ራዲዮ ጣቢያ ስራ አስኪያጅ እ.አ.አ. በ 2007 ዓመተ ምህረት ከተካሄደው ምርጫ ተከትሎ በተፈጸሙ ውንጀሉች ሚና ተጫውተዋል ተብለው የቀረቡባቸውን ክሶች ሰርዟል። ይህ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሀገሪቱ በሚቀጥለው ዓመት ምርጫዎች ላይ ከፍተኛ እንድምታ እንደሚኖረውም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG