በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትላንቱ የኢትዮጵያ ፌድራላዊ አንድነት መድረክ ጋዜጣዊ መግለጫ


የትላንቱ የኢትዮጵያ ፌድራላዊ አንድነት መድረክ ጋዜጣዊ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢህአዴግ መንግሥት ባአሁኑ ጊዜ ሕዝባዊ ተቃውሞን ለመጨፍለቅ የሚወስደው እርምጃ ከፋሽስቶች ጭካኔ አይተናነስም ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ከሷል። የኢህአዴግ እርምጃ ከማሰርም አልፎ እንደ ደርግ ዘመን የገደለውን አስከሬን በየቦታው እስከመጣል ደርሷል ብሏል። አገሪቱን ወደ ተሻለ አቅጣጫ ለመምራት ኢህአዴግ ከመድረክ እና ሌሎች ሃቀኛ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ካላቸው ጋር ባስቸኳይ እንዲደራደርም ጠይቋል።

XS
SM
MD
LG