በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዋሽንግተን የዓለም መሪዎች የተሳተፉበት ሁለተኛውና የመጨረሻው ቀን የኑክሌር ጥበቃ ጉባዔ አብቅቷል


በዋሽንግተን የዓለም መሪዎች የተሳተፉበት ሁለተኛውና የመጨረሻው ቀን የኑክሌር ጥበቃ ጉባዔ አብቅቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:46 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ዛሬ በዋሺንግተን የዓለም መሪዎች በተሳተፉበት በሁለተኛውና የመጨረሻው ቀን የኑክሌር ጥበቃ ጉባዔ ማብቂያ ላይ ንግግር አድርገዋል። የአለም ኑክሌር ጥበቃን ለማሻሻልም ዓለም ብዙ ስራ እንደሚጠበቅባት ጉባዔው ላይ ለመሳተፍ ለተሰበሰቡት የዓለም አቀፍ መሪዎች ጥሪ አቅርበዋል።

XS
SM
MD
LG