በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አል-ሸባብ በጋሪሳ ላይ የፈጸመው ጥቃት ቅዳሜ አመት ሊሆነው ነው


አል-ሸባብ በጋሪሳ ላይ የፈጸመው ጥቃት ቅዳሜ አመት ሊሆነው ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኬንያ በሚገኘው ጋሪሳ ዩኒቨርሲቲ ላይ የተፈጸምው የአሸብሪዎች ጥቃት በመጪው ቅዳሜ አንድ አመት ይሆነዋል። የዐል ሸባብ አማጽያን በዩኒቨርሲቲው በከፈቱት ጥቃት 148 ሰዎች ተገድለዋል። አብዛኞቹ ተማሪዎች ነበሩ። ኬንያ ለእንደዚህ አይነት ጥቃት ምላሽ የመስጠት ብቃትዋን እንዳጠናከረች ገልጻለች።

XS
SM
MD
LG