በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን መሥራትም ኾነ ከሀገር መውጣት እንደተከለከሉ ገለጹ


የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን መሥራትም ኾነ ከሀገር መውጣት እንደተከለከሉ ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከአምስት ወራት በፊት ከእሥር የተለቀቁት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች፤ ከእስር ከተለቀቁም በኋላ ሀገር ውስጥ በነጻነት መንቀሳቀስ እንዳልቻሉ እንዲሁም ለሽልማት፣ለትምሕርትና ለሥልጠና ላገኟቸው ዕድሎች ከሀገር መውጣት እንደተከለከሉ ገለጹ፡፡

XS
SM
MD
LG