በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የብራስልሱ አሰቃቂ የቦምብ ጥቃትና ተከታዩ ጥያቄዎች


የብራስልሱ አሰቃቂ የቦምብ ጥቃትና ተከታዩ ጥያቄዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:25 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“መሠረት ያለው የማንነት ስሜት አይሰማቸውም። ምክኒያቱም ከሞሮኮያውያን ወይም ቱኒዝያዊያን፤ ሱዳናውያን አለያምም ሌላ ወገን ከሆኑ ወላጆቻቸው የሚወለዱ ሁለተኛና ሦሥተኛ ትውልድ ሊሆኑ ስለሚችሉ፤ የወላጆቻቸውን አገር ማንነት አይላበሱም፤ ወይም ራሳቸውን የዚያ የተወለዱና ያደጉበት ተቀባይ አገር አካል አድርገው አይቆጥሩም። ስለሆነም፥ ሞሮኮዊነት ወይም ፈረንሳዊነት፤ ቱኒዝያዊነት አለያም ቤልጂያዊነት፤ ሱዳናዊነት ወይም ጣሊያናዊነት አይሰማቸውም።”

XS
SM
MD
LG