በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ፍርድ ቤት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ አዘዘ


የኬንያ ፍርድ ቤት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ አዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አንድ የኬንያ ፍርድ ቤት ከሳምንት በፊት በናይሮቢ በስተሰሜን ወደ 14 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በአገሪቱ ጸጥታ ሃይሎች ቁጥጥር ስር የዋሉት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች በነጻ ወደ ሃገራቸዉ እንዲመለሱ ወሰነ።

XS
SM
MD
LG