በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ኦባማ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊጎበኙ ነው


ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ኦባማ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊጎበኙ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የፊታችን እሁድ በኮሚኒስቷ የደሴት ሃገር ኩባ (Cuba) ጉብኝት በማድረግ ታሪክ ይሠራሉ። አንድ በሥልጣን ላይ የሚገኝ ፕሬዝዳንት ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ሲጎበኝ፥ ኦባማ የመጀመሪያው ይሆናሉ።

XS
SM
MD
LG