በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪቃ በጋዜጦች 03-18-16


አፍሪቃ በጋዜጦች 03-18-16
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:31 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አፍሪቃ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራምን ስለ አፍሪቃ ከተጻፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል። ግብጽ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታን በሳተላይት እንደምትከታተል አስታወቀች፣ እስላም በኢትዮያ መጠጊያ ባያገኝ ኖሮ በእንጭጩ ይቀጭ ነበር ሲሉ ሼኽ አሕመድ ዐል-ጣይብ ገለጹ፣ በኦሮሚያ የሚካሄድ ተቃውሞ፣ ቦኮ ሐራም መራቡ ተገልጸ የሚትሉን ርእሶች ነው በዛሬው ቅንብራችን የምንመለከተው።

XS
SM
MD
LG