በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ታሥረዋል ተባለ


በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ታሥረዋል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አራት ወራትን ያስቆጠረው የኦሮሚያ ተቃውሞ አሁንም በአንዳንድ አካባቢዎች እንደቀጠለ መኾኑን ዘገባዎች እየጠቆሙ ነው፡፡ ከትናንት ወድያ ማምሻውን በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ በነበረ ተቃዎሞ ተማሪዎች መታሠራቸው ተነሯል፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት የታሠረ ተማሪ የለም ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG