በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተለያዩ የአፍሪቃ መሪዎችና የዲሞክራሲ ሂደት


የተለያዩ የአፍሪቃ መሪዎችና የዲሞክራሲ ሂደት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:10 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ቤኒን ዲሞክራስያዊ ምርጫ ካካሄዱ የአፍሪቃ አገርሮች አንዷ ሆናለች። በሌላ በኩል ግን የቡሩንዲን፣ የርዋንዳንና የኮንጎ ዲሞክራስያዊ ሪፑብሊክን የመሳሰሉት መሪዎች ሕገ-መንግስታቸውን በመለወጥ በስልጣን ለመቆየት የሚያስችላቸውን መንገድ አመቻችተዋል። በሲቲ የኒው ዮርክ ዩኒቨርስቲ (City University of New York) የአፍሪቃና የአለም አቀፍ ጥናቶች አስተማሪ ዶክተር ገላውድዮስ አርአያ ስለጉዳዩ እንዲያብራሩልን ጋብዘናል።

XS
SM
MD
LG