በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በርካታ ተማሪዎች እሥር ቤት ታጉረዋል” የነጆ ከተማ ነዋሪ


“በርካታ ተማሪዎች እሥር ቤት ታጉረዋል” የነጆ ከተማ ነዋሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኦሮሚያ ከተቀሰቀሰው ተቃውሞ ጋር በተያያዘ እስካሁን በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ ውጥረት መንገሱን፣ የመማር ማስተማር ሂደቱ መስተጓጎሉንና ተማሪዎች ከሚማሩበት ትምሕርት ቤት እየታሠሩ እንደሚወሰዱ አንድ የነጆ ከተማ ነዋሪ ተናገሩ፡፡ ፖሊስ ከተማዋ ሠላም መኾኗን ይናገራል፡፡ ጃለኔ ገመዳ ያጠናቀረችውን ዘገባ ጽዮን ግርማ ታቀርበዋልች፡፡

XS
SM
MD
LG