በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በህገ - ወጥ መንገድ ናይሮቢ ገቡ የተባሉ 23 ኢትዮጵያዉያን በኬንያ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ውለዋል


በህገ - ወጥ መንገድ ናይሮቢ ገቡ የተባሉ 23 ኢትዮጵያዉያን በኬንያ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ውለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በህገ - ወጥ መንገድ ናይሮቢ ገቡ የተባሉ 23 ኢትዮጵያዉያን በኬንያ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ኢትዮጵያውያኑ የተያዙት ሰሜን ናይሮቢ ካሃዋ ዌስት በሚባል ቦታ ነው። ትላንት ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተገልጿል። ጉዳያቸዉን የተመለከተዉ የክያምቡ ግዛት ፍርድ ቤት በቂ ማስረጃና ምርመራ እስኪደረግ፥ የሳምንት ቀጠሮ ሰጥተዋቸዋል።

XS
SM
MD
LG