በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋሺንግተንን አካባቢዋ ኢትዮጵያዊያን ለተራቡ መርጃ ድጋፍ አሰባሰቡ


የዋሺንግተንን አካባቢዋ ኢትዮጵያዊያን ለተራቡ መርጃ ድጋፍ አሰባሰቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ኢትዮጵያ ውስጥ በደረሰው ድርቅ ምክንያት ለተፈጠረው የምግብ እጥረት ድጋፍ ለመላክ የሚያስችል ገንዘብ ለማሰባሰብ ተገናኝተው ነበር።

XS
SM
MD
LG