በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቱኒዝያ ወታደሮች በፓሊስ ጣቢያና በጦር ካምፕ ላይ ጥቃት ያካሄዱ 21 ነውጠኞችን እንደገደሉ አስታወቁ


የቱኒዝያ ወታደሮች በፓሊስ ጣቢያና በጦር ካምፕ ላይ ጥቃት ያካሄዱ 21 ነውጠኞችን እንደገደሉ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የቱኒዝያ ወታደሮች፣ ከሊብያ ጋር በሚዋሰነው ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ አንድ የፓሊስ ጣቢያና አንድ የጦር ካምፕ ላይ ጥቃት ያካሄዱ 21 ነውጠኞችን እንደገደሉ፣ የቱኒዝያ አገር ውስጥ ሚኒስቴር ዛሬ ሰኞ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG