በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኢትዮጵያ ተጠልፈው ወደ ኤርትራ ተውስደው የነበሩት ኢትዮጵያውያን እንደተመልሱ ተገለጸ


ከኢትዮጵያ ተጠልፈው ወደ ኤርትራ ተውስደው የነበሩት ኢትዮጵያውያን እንደተመልሱ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር አከባቢ ታግተው የተወሰዱት ኢትዮጵያውያን ከሁለት ቀናት በፊት በሰላም ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል ሲል የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ። ወደ ሀገራቸው የተመለሱት ኢትዮጵያውያን ስንት እንደሆኑ መረጃውን ያሰራጨው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አላብራራም። ዘጋብያችን እስክንደር ፍሬው ከአዲስ አበባ አጠር ያለ ዘገባ ልኳል።

XS
SM
MD
LG