በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ህብረት ልዑካን ቡድን በቡሩንዲ ሰላማዊ ድርድር ለመግፋት በያዘው ጥረት የቡጁምቡራ ጉብኝቱን ቀጥሏል


የአፍሪካ ህብረት ልዑካን ቡድን በቡሩንዲ ሰላማዊ ድርድር ለመግፋት በያዘው ጥረት የቡጁምቡራ ጉብኝቱን ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:11 0:00

በአፍሪካ ህብረት ልዑካን ቡድን በቡሩንዲ ጉብኝት የሚያደርገው፥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ባን ኪ ሙን ለአሥር ወራት የዘለቀውን የሀሪቱን ግጭት ለማብቃት፥ የዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ጥረት አካል የሆነውን ጉብኝት በዚህ ሣምንት ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው።

XS
SM
MD
LG