በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያና ኤርትራ በብርቱ የመብቶች ጥሰት ተከሰሱ


ኢትዮጵያና ኤርትራ በብርቱ የመብቶች ጥሰት ተከሰሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው የዓለምን ሰብዓዊ መብቶች አያያዝ የፈተሸ ዘገባ የአሮፓዊያኑ 2015 ዓ.ም. የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ማሽቆልቆሉን ገልጿል። በተለይ በአፍሪካ ቀንድ - በኢትዮጵያ እና በኤርትራ ሰብአዊ መብቶች በብርቱ የተጣሱበት ዓመት እንደነበረ ድርጅቱ ጠቅሷል።

XS
SM
MD
LG