በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወልቃይት የወከባ ስሞታው እንደቀጠለ ነው


በወልቃይት የወከባ ስሞታው እንደቀጠለ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ወከባ የሚደርስባቸው አካባቢያቸው “ወደ ትግራይ መካለሉ አግባብ አይደለም፣ የእኛ ክልል አማራ ነው” የሚል ጥያቄ በማንሣታቸውና ጥያቄአቸውንም በፊርማ አስደግፈው ወደ አዲስ አበባ፣ ወደ ፌደሬሽን ምክር ቤት አቤቱታ በመላካቸው እንደሆነ ነዋሪዎቹ እየተናገሩ ነው።

XS
SM
MD
LG