በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል አቶ ሃብታሙ አያሌው ተፈቱ


የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል አቶ ሃብታሙ አያሌው ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በፍትሕ መጓደል ምክንያት የደረሰብኝ ተፅዕኖ የህሊናና የአካል ጉዳት አስከትሎብኛል ሲሉ ዛሬ ከእሥር ቤት የተፈቱት የቀድሞው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል አቶ ሃብታሙ አያሌው ስሞታ አሰምተዋል።

XS
SM
MD
LG