በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ


ኢትዮጵያውያን ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:30 0:00

“በኦሮሚያ፥ በጎንደርና በጋምቤላ በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው በደል ይቁም።”“አምባገነኖች የልማት ሃጋር አይደሉም!” የዛሬው የዋሽንግተን ሰልፈኞች።“በቅርቡ በኦሮሚያ የታየው ሁከት ዋናው መንስኤ የመልካም አስተዳደር ችግዕ መሆኑን በግምገማችን ለይተናል።” ወ/ሮ አስቴር ማሞ በኢትዮጵያ ካቢኔ በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ።

XS
SM
MD
LG