በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሚባክን የምግብ ምርት ጥቅም ላይ ቢውል በረሃብ የሚሰቃዩትን ሁሉ መታደግ እንደሚቻል ተገለጸ


የሚባክን የምግብ ምርት ጥቅም ላይ ቢውል በረሃብ የሚሰቃዩትን ሁሉ መታደግ እንደሚቻል ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

የምግብ ምርት ብክነትና ጥፋትን በዓለም ደረጃ በግማሽ ለመቀነስ ያስችላል ያለውን ዕቅድ የሮኬፌለር በጎ አድራጎት ድርጅት በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስብሰባ ማዕከል ይፋ አድርጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ምክንያቶች የሚባክነው የምግብ ምርት ጥቅም ላይ ቢውል በመላው ዓለም በረሃብና የተመጣጠነ ምግብ በማጣት የሚሰቃዩትን ሁሉ መታደግ እንደሚቻል ተገልጿል፡፡ መለስካቸው አምሃ ተጨማሪ አለው፡፡ ከድምጽ ፋይሉ ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG