በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዚምባብዌ ህገ-መንግስታዊ ፍርድ ቤት የስም ማጥፋት ወንጀል ህግ ሰረዘ


የዚምባብዌ ህገ-መንግስታዊ ፍርድ ቤት የስም ማጥፋት ወንጀል ህግ ሰረዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:41 0:00

የዚምባብዌ ህገ-መንግስታዊ ፍርድ ቤት የስም ማጥፋት ወንጀል ህግን ሰርዟል። የተሰረዘው ህግ ባለፈው አመት በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ጋዜጠኞች እንዲታሰሩ ምክንያት ሆኗል። የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ Sebastian Mhofu ከሀራሬ ዘገባ ልኳል። አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG