በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋይ እንዲያፈሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ጥሪ አቀረቡ


ርካታ ኩባንያዎችን ለማሳብ የኢንቨስትመንት ሁኔታዎች መመቻቸት እንዳለባቸው የተናገሩት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስተማማኝ የቴሌኮም አገልግሎት እንዲያመቻቹ ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG