በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያ መንግሥት ያሰራቸው ሰላማዊ ሰልፈኞች ፍትህ እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ


የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያ መንግሥት ያሰራቸው ሰላማዊ ሰልፈኞች ፍትህ እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:30 0:00

በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል የተወሰደዉ የሃይል እርምጃ ስህተት መሆኑን ባለስልጣናት አዉቀዋል ሲሉ ሁለት የዩናትድ ስቴትስ (United States) ከፍተኛ ባለስልጣናት አዲስ አበባ ዉስጥ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG