በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፍሪደም ሃውስ ርፓርት አመታዊ ሪፓርት በኢትዮጵያና በኤርትራ


የፍሪደም ሃውስ ርፓርት አመታዊ ሪፓርት በኢትዮጵያና በኤርትራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:29 0:00

ዓመታዊው የፍሪደም ሃውስ ዘገባ እንደሚያመለክተው ባለፈው ዓመት ብቻ በ72 ሃገሮች የአጠቃላይ ነፃነት ሁኔታ ቀንሷል። የነፃነት ማሽቆልቆል ከተጀመረባቸው ዓመታትም የከፋው አምና እንደሆነም ዘገባ አክሏል። ጥናት ከተደረገባቸው 195 ሀገሮች 50ዎቹ ነጻ አይደሉም። 59 ደግሞ ከፊል ነጻ ተብለዋል። የከፋ ጭቆና ያለባቸው ሀገራት ሶርያ፣ የቻይናው ቲቤት ራስ ገዝ ክልል፣ ሶማልያ፣ ሰሜን ኮርያ፣ ኡዝቤኪስታንና ኤርትራ እንደሆኑ የፍሪደም ሃአሱ ዘገባ የገልጻል።

XS
SM
MD
LG