በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጽንስ ማቋረጥን በከፊል ሕጋዊ ያደረገዉ የኢትዮጵያ አዋጅ የበርካታ ሴቶችን ሕይወት እያተረፈ ነው


ጽንስ ማቋረጥን በከፊል ሕጋዊ ያደረገዉ የኢትዮጵያ አዋጅ የበርካታ ሴቶችን ሕይወት እያተረፈ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከአስር ዓመታት በፊት የወጣዉና ጽንስ ማቋረጥን በከፊል ሕጋዊ ያደረገዉ የኢትዮጵያ አዋጅ የበርካታ ሴቶችን ሕይወት እያተረፈ መሆኑን በዘርፉ ላይ የሚሰራ አንድ መንግስታዉ ያልሆነ ዓለም አቀፍ ድርጅት አስታውቋል። መሰረቱን በዮናይትድ ስቴትስ (United States) ያደረገዉ አይ ፒ ኤስ ኢንተርሽናል (IPAS International) እንደሚለዉ ህጉ ከወጣ በኋላ የመጣዉ ለዉጥ በጉልህ የሚታይ ነዉ።

XS
SM
MD
LG