በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፓኪስታን በሚገኝ ዩኒቨርስቲ አጥቂዎች ቦምብ አፈንድተው ቢያንስ ሃያ አንድ ሰዎች ገድለዋል


ፓኪስታን በሚገኝ ዩኒቨርስቲ አጥቂዎች ቦምብ አፈንድተው ቢያንስ ሃያ አንድ ሰዎች ገድለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:50 0:00

ሰሜን ምዕራብ ፓኪስታን በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ዛሬ ረቡዕ አጥቂዎች ተኩስ ከፍተውና ቦምብ አፈንድተው ቢያንስ ሃያ አንድ ሰዎች መግደላቸው ተገለጠ። ብዙዎች መቁሰላቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናትና የሆስፒታል ምንች ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG