በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የነ አቶ ሃብታሙ ጉዳይ ለሌላ ጊዜ ተቀጠረ


የነ አቶ ሃብታሙ ጉዳይ ለሌላ ጊዜ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:43 0:00

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር በእነ አቶ ሃብታሙ አያሌዉና ሌሎች አራት ተከሳሾች ጉዳይ ላይ ብይን ለማሰማት ለሁለተኛ ጊዜ ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ። ፍርድ ቤቱ ከብሔራዊ ደህንነት የተገኙ ናቸዉ የተባሉ መረጃዎችን በጥሬአቸዉ እንዲቀርቡ ዛሬ አቃቤ ሕግን አዟል።

XS
SM
MD
LG