በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ተማሪን ተማሪ ገደለው ሲባል ሰምቼ አላውቅም …” - የሟች ሣሙዔል ከተማ አባት


“ተማሪን ተማሪ ገደለው ሲባል ሰምቼ አላውቅም …” - የሟች ሣሙዔል ከተማ አባት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:00 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“በማንኛውም ትግል ውስጥ ተማሪን ተማሪ ገደለው ሲባል ሰምቼ አላውቅም” ሲሉ ሰሞኑን በሮቤው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የተገደለው ተማሪ ሣሙዔል አባት አቶ ከተማ በቀለ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ተናግረዋል፡፡ ጽዮን ግርማ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡት፡፡

XS
SM
MD
LG